Telegram Group & Telegram Channel
የእኔ ታሪክ (ምዕራፍ -2)

ክፍል -5

አባዬ አለችው እቅፉ ውስጥ እንዳለች....አቤት አላት ጎንበስ ብሎ እየተመለከታት።
እሷ:- እ.... ወንድሜን ግን ለምን አንፈልገውም?
እሱ:- አይሆንም ልጄ ለ እኔ አንቺ ሁሉ ነገሬ ነሽ ሌላ ማንም ሰው አያስፈልገኝም በአንቺ ውስጥ ብዙ ሰዉ አያለሁ ለእኔ አንድ ብቻ ሳትሆኝ ብዙ ነሽ።
እሷ:- አባ ለ እኔ የምታሳየኝ ፍቅር አንድም ጎድሎብኝ አያውቅም፣ እባክህ ወንድሜ እንዳንተ አይነት አባቱን ሳያውቅ እንዲሞት አታድርግ፣ እኔም ታላቅ ወንድም እያለኝ እሱን ሳላገኝ እንድቀር አትፍረድብኝ። ደሞ አውቃለሁ ሁሌም እሱን ባለማግኘትህ እና ባለማየትህ ውስጥህ ይሰቃያል። ምንም ያክል ልትደብቀው ብትሞክርም ይታየኛል።

ሕዝቅኤል በሀዘን ብዛት የጎደጎዱ አይኖቹን አሻግሮ ማዶ ማዶ እያየ እንዲህ ያስባል። እውነትም ልጄ ውስጤን ታነባለች፣ የአብራክን ክፋይ በአይን ሳያዩ ለ እነዚህ ሁሉ አመታት መቆየት ሕመሙን በቃል መግለፅ ባይቻልም ግን የደረሰበት ያውቀዋል።



አባ እኔ ራሴ ሄጀ ወንድሜን እፈልገዋለሁ ሔራ ከተቀመጠችበት ፈንጠር ብላ ተነሳች። ሕዝቅኤል አጮምጩመው ሊጠፉ ደርሰው የነበሩ አይኖቹ ከመቅፅበት ተጎለጎሉ። ሔራ ይሄ የቂል ሀሳብ ነው እንደውም እንዳልነገርኩሽ እርሽው።
አይሆንም አባ እሄዳለሁ! አለች ሔራ ኩስትር እያለች....ልጄ እስካሁን ያጣኋቸው ሰወች ይበቁኛል። አንድ አንቺ ብትኖሪኝ አንቺንም አጥቼ በስቃይ እንድሞት አታድርጊኝ። እንደ አባት አንቺን የማዘዝ መብት አለኝ እንደ ልጅ ደግሞ የመታዘዝ ግዴታ አለብሽ ቪቪያን!!!
ወደዛች የተረገመች ሀገር እኔ ሳልሞት አትንቀሳቀሽም ከቀበርሽኝ በኋላ መሔድ ትችያለሽ።

አባ...... ቪቪያን እዝን አለች። ምንም እንድትይኝ አልፈልግም ሔራ ወደ ውስጥ ግቢ....... ሔራ አንገቷን አቀርቅራ ወደ ውስጥ ገባች።


ሕዝቅኤል ግን ከእንደገና የልጁ ነገር ያሳስበው ጀመር።

ይቀጥላል.......


@nibab_lehiwot



tg-me.com/nibab_lehiwot/152
Create:
Last Update:

የእኔ ታሪክ (ምዕራፍ -2)

ክፍል -5

አባዬ አለችው እቅፉ ውስጥ እንዳለች....አቤት አላት ጎንበስ ብሎ እየተመለከታት።
እሷ:- እ.... ወንድሜን ግን ለምን አንፈልገውም?
እሱ:- አይሆንም ልጄ ለ እኔ አንቺ ሁሉ ነገሬ ነሽ ሌላ ማንም ሰው አያስፈልገኝም በአንቺ ውስጥ ብዙ ሰዉ አያለሁ ለእኔ አንድ ብቻ ሳትሆኝ ብዙ ነሽ።
እሷ:- አባ ለ እኔ የምታሳየኝ ፍቅር አንድም ጎድሎብኝ አያውቅም፣ እባክህ ወንድሜ እንዳንተ አይነት አባቱን ሳያውቅ እንዲሞት አታድርግ፣ እኔም ታላቅ ወንድም እያለኝ እሱን ሳላገኝ እንድቀር አትፍረድብኝ። ደሞ አውቃለሁ ሁሌም እሱን ባለማግኘትህ እና ባለማየትህ ውስጥህ ይሰቃያል። ምንም ያክል ልትደብቀው ብትሞክርም ይታየኛል።

ሕዝቅኤል በሀዘን ብዛት የጎደጎዱ አይኖቹን አሻግሮ ማዶ ማዶ እያየ እንዲህ ያስባል። እውነትም ልጄ ውስጤን ታነባለች፣ የአብራክን ክፋይ በአይን ሳያዩ ለ እነዚህ ሁሉ አመታት መቆየት ሕመሙን በቃል መግለፅ ባይቻልም ግን የደረሰበት ያውቀዋል።



አባ እኔ ራሴ ሄጀ ወንድሜን እፈልገዋለሁ ሔራ ከተቀመጠችበት ፈንጠር ብላ ተነሳች። ሕዝቅኤል አጮምጩመው ሊጠፉ ደርሰው የነበሩ አይኖቹ ከመቅፅበት ተጎለጎሉ። ሔራ ይሄ የቂል ሀሳብ ነው እንደውም እንዳልነገርኩሽ እርሽው።
አይሆንም አባ እሄዳለሁ! አለች ሔራ ኩስትር እያለች....ልጄ እስካሁን ያጣኋቸው ሰወች ይበቁኛል። አንድ አንቺ ብትኖሪኝ አንቺንም አጥቼ በስቃይ እንድሞት አታድርጊኝ። እንደ አባት አንቺን የማዘዝ መብት አለኝ እንደ ልጅ ደግሞ የመታዘዝ ግዴታ አለብሽ ቪቪያን!!!
ወደዛች የተረገመች ሀገር እኔ ሳልሞት አትንቀሳቀሽም ከቀበርሽኝ በኋላ መሔድ ትችያለሽ።

አባ...... ቪቪያን እዝን አለች። ምንም እንድትይኝ አልፈልግም ሔራ ወደ ውስጥ ግቢ....... ሔራ አንገቷን አቀርቅራ ወደ ውስጥ ገባች።


ሕዝቅኤል ግን ከእንደገና የልጁ ነገር ያሳስበው ጀመር።

ይቀጥላል.......


@nibab_lehiwot

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/152

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Dump Scam in Leaked Telegram Chat

A leaked Telegram discussion by 50 so-called crypto influencers has exposed the extraordinary steps they take in order to profit on the back off unsuspecting defi investors. According to a leaked screenshot of the chat, an elaborate plan to defraud defi investors using the worthless “$Few” tokens had been hatched. $Few tokens would be airdropped to some of the influencers who in turn promoted these to unsuspecting followers on Twitter.

Telegram Be The Next Best SPAC

I have no inside knowledge of a potential stock listing of the popular anti-Whatsapp messaging app, Telegram. But I know this much, judging by most people I talk to, especially crypto investors, if Telegram ever went public, people would gobble it up. I know I would. I’m waiting for it. So is Sergei Sergienko, who claims he owns $800,000 of Telegram’s pre-initial coin offering (ICO) tokens. “If Telegram does a SPAC IPO, there would be demand for this issue. It would probably outstrip the interest we saw during the ICO. Why? Because as of right now Telegram looks like a liberal application that can accept anyone - right after WhatsApp and others have turn on the censorship,” he says.

ሕይወትን በገፅ from de


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA